የካቲት 26/2018 (ገበያ ሚዲያ) በዛምቢያ ናኮንዴ ወረዳ የሚገኙ የጸጥታ አካላት፣ በነዳጅ ጫኝ ቦቴዎች ውስጥ ተደብቀው ወደ ሀገሪቱ የገቡ 21 ኢትዮጵያውያንን በቁጥጥር ሥር ማዋላቸውን ገልጸዋል። ኢትዮጵያውያኑ የተገኙት ከታንዛኒያ ተነስተው ወደ ዛምቢያ በገቡ ሁለት የነዳጅ ጫኝ ተሽከርካሪዎች ውስጥ ተደብቀው ሲሆን፤...
ገበያ ሚዲያ
የካቲት 26/2018 (ገበያ ሚዲያ) በዛምቢያ ናኮንዴ ወረዳ የሚገኙ የጸጥታ አካላት፣ በነዳጅ ጫኝ ቦቴዎች ውስጥ ተደብቀው ወደ ሀገሪቱ የገቡ 21 ኢትዮጵያውያንን በቁጥጥር ሥር ማዋላቸውን ገልጸዋል። ኢትዮጵያውያኑ የተገኙት ከታንዛኒያ ተነስተው ወደ ዛምቢያ በገቡ ሁለት የነዳጅ ጫኝ ተሽከርካሪዎች ውስጥ ተደብቀው ሲሆን፤...